የለቱ ዜና
የለቱ ዜና 10 01 12
የአፍሪቃ ሕብረት «የውጭ ምንዛሪ ሒሳቡን ወደ ሌላ ሀገር ሊያዘዋውር ነው» በሚል የተሰራጨው መረጃ «የተሳሳተ» ነው ሲል የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ አስታወቀ።
ሶማሊላንድ ከሶማሊያ እራሷን በመነጠል እራስ ገዝ ከሆነች ሦስት አስርት ዓመታት አለፉ። ዛሬም ግን ሶማሊላንድ እንደ ሀገር ዓለም አቀፍ እውቅና አላገኘችም።
«የሽግግር ፍትህ ብቸኛ መፍትሄ አይሆንም ሌሎች አማራጮች ይፈተሹ መፈናቀል ለወረኞች በር ይከፍታል የተባለው ለመፈናቀል ምክንያት የሆኑ ችግሮች በጊዜ መፍትሄ ስላልተሰጣቸው ነው መንግስት ሀገር መምራት ከጀመረባት ቀን አንስቶ የተፈጠሩ አለመግባባቶች በጊዜው በሽግግር ፍትህ መታከም ነበረባቸው አሁን ከመጨረሻ መጀመሩ ይከብዳል።»