1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

DW Amharic የጥር 17 ቀን 2017 የዓለም ዜና

Eshete Bekeleቅዳሜ፣ ጥር 17 2017

የትግራይ ክልል የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ከፍተኛ የትግራይ ወታደራዊ መኮንኖች የሰጡትን መግለጫ እና የያዙት አቋም “በመደገፍም ሆነ በመቃወም” ሰልፍ ማካሔድ እንደማይቻል አስታወቀ። ኢትዮጵያ በኬንያ በኩል 100 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ለታንዛኒያ የምትሸጥበት ሥምምነት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በሱዳን ዳርፉር ግዛት ኤል-ፋሽር በሚገኝ ሆስፒታል ላይ በሰው አልባ አውሮፕላን በተፈጸመ ጥቃት 30 ሰዎች ሲገደሉ በርካቶች ቆሰሉ። ሦስት የደቡብ አፍሪካ ሰላም አስከባሪዎች በዴሞክራቲት ሪፐብሊክ ኮንጎ ተገደሉ። በጋዛ የተኩስ አቁም ሥምምነት መሠረት እስራኤል 200 ፍልስጤማውያን እስረኞችን፤ ሐማስ 4 ታጋቾችን ዛለቀቁ።

https://p.dw.com/p/4pcxd
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።