ስፖርትአፍሪቃኢትዮጵያ በስታዲየሟ ዳግም እንድትጫወት የድሬዳዋ ሚናTo view this video please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoስፖርትአፍሪቃመሳይ ተክሉ30 የካቲት 2018ሰኞ፣ የካቲት 30 2018የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከአምስት ዓመታት በኋላ በሜዳው መጫወት እንዲችል ውሳኔ ማግኘቱ በርካቶችን አስደስቷል ። የድሬዳዋ ስታድየም ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ አንደኛው እንደ ዋነኛው ዓላማ ያነገበው ብሔራዊ ቡድኑን መታደግ ነበር ። ምን አሳካ? ዝርዝሩን ከቪዲዮ ዘገባው ያግኙ። የቪዲዮ ዘገባ፦ መሳይ ተክሉ፤ ዶይቸ ቬለ (DW) ድሬዳዋ https://p.dw.com/p/5A4HIማስታወቂያ