1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኢትዮጵያ በስታዲየሟ ዳግም እንድትጫወት የድሬዳዋ ሚና

መሳይ ተክሉ
ሰኞ፣ የካቲት 30 2018

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከአምስት ዓመታት በኋላ በሜዳው መጫወት እንዲችል ውሳኔ ማግኘቱ በርካቶችን አስደስቷል ። የድሬዳዋ ስታድየም ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ አንደኛው እንደ ዋነኛው ዓላማ ያነገበው ብሔራዊ ቡድኑን መታደግ ነበር ። ምን አሳካ? ዝርዝሩን ከቪዲዮ ዘገባው ያግኙ። የቪዲዮ ዘገባ፦ መሳይ ተክሉ፤ ዶይቸ ቬለ (DW) ድሬዳዋ

https://p.dw.com/p/5A4HI
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከዚህ ዝግጅት
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

የዶይቸ ቬለ አማርኛ ክፍል ቪዲዮዎቻችን እዚህ ይገኛሉ

በአማርኛው ክፍል የተሰናዱ ቪዲዮዎችን እዚህ ማግኘት ይቻላል። ቪዲዮዎቹ ከዋናው ስቱዲዮ ከቦን ከተማ የተቀናበሩ እና ኢትዮጵያ በሚገኙ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ክፍል ወኪሎች የተዘጋጁ ናቸው።