1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በስርቆት ጉዳት የደረሰበት የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አንደኛው መስመር

ሥዩም ጌቱ
ረቡዕ፣ መጋቢት 9 2018

በስርቆት ጉዳት የደረሰበት ከለቡ-ፉሪ ባቡር ጣቢያ ወደ ሰበታ የሚወስደው የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አንደኛው መስመር እስካሁን ባለመጠገኑ አገልግሎት አይሰጥም፡፡ በከፍተኛ ወጪ በተጠገነው የዚህ መንገድ ክፍል አንደኛው መስመር ብቻ ነው የባቡር አገልግሎት የሚሰጠው፡፡

https://p.dw.com/p/5AcpR

በስርቆት ጉዳት የደረሰበት ከለቡ-ፉሪ ባቡር ጣቢያ ወደ ሰበታ የሚወስደው የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አንደኛው መስመር እስካሁን ባለመጠገኑ አገልግሎት አይሰጥም፡፡  በከፍተኛ ወጪ በተጠገነው የዚህ መንገድ ክፍል አንደኛው መስመር ብቻ ነው የባቡር አገልግሎት የሚሰጠው፡፡

የቪዲዮ ዘገባ፦ ሥዩም ጌቱ፤ ዶይቸ ቬለ (DW) አዲስ አበባ