You need to enable JavaScript to run this app.
ወደ ይዘቱ እለፍ
ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
አዲስ ቪዲዮ
አዲስ ድምፅ
ክፍላተ-ዓለም
ኢትዮጵያ
አፍሪቃ
አዉሮጳ
ጀርመን
አርዕስት
ማሕበረሰበ
ሰብአዊ መብት
ጤና
የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ/የአየር ንብረት
ኤኮኖሚ
ማዕቀፍ
ፖለቲካ
ስፖርት
ባህል
አዲስ ድምፅ
አዲስ ቪዲዮ
የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት
ማስታወቂያ
ትግራይ ክልል
የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት በክልሎች የተዋቀረ ነው ። ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ክልሎች መካከል ትግራይ ክልል አንዱ ነው ።
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ዘገባና ትንታኔ
ዘገባና ትንታኔ
በአማራ ክልል በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚሳተፉ ተፎካካሪ ሀገራዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስሞታ
በአማራ ክልል በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚሳተፉ ተፎካካሪ ሀገራዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስሞታ
ፓርቲዎቹ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለእጩ ተወዳዳሪዎች የተለቀቀው በጀት አዲስ አበባ በሚገኙ የፓርቲዎቹ ዋና መስሪያ ቤቶች መያዙን ነው የሚናገሩት።
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል የአጀንዳ መረጣ ሊያካሒድ ነው
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል የአጀንዳ መረጣ ሊያካሒድ ነው
በአማራ ክልል ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት የአጀንዳ ማሰባሰብ ሥራ ሊያከናውን መሆኑን የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ።
የዐቢይ መልዕክት ለትግራይ፣ ሐዘን የፈጠረው ግድያና የአሜሪካ ርዳታ መቋረጥ ሥጋት ለኢትዮጵያ
የዐቢይ መልዕክት ለትግራይ፣ ሐዘን የፈጠረው ግድያና የአሜሪካ ርዳታ መቋረጥ ሥጋት ለኢትዮጵያ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለትግራይ ሕዝብ እና ልሒቃን ለሰደዱት መልዕክት በርካታ ምላሽ ተሰጥቷቸዋል። በባሕር ዳር ከተማ የተፈጸመው የዶክተር አንዷዓለም ዳኜ ግድያ ሐዘን ፈጥሯል።
በአማራ ክልል ከ200 በላይ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለዋል ተባለ
በአማራ ክልል ከ200 በላይ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለዋል ተባለ
በአማራ ክልል ከ200 በላይ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ሰላም መጥተዋል ተባለ
የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት የታኅሳስ 24 ቀን 2017 መሰናዶ
የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት የታኅሳስ 24 ቀን 2017 መሰናዶ
ጀዋር መሐመድ “አልጸጸትም” የተሰኘ መጽሀፉ በማኅበዊ ድረ-ገጾች መሰረጨቱን ሲገልጽ ተቺዎቹ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫና ለማሳደር ያሰራጨውን ፈተና ጠቅሰው የ38 ዓመቱን ፖለቲከኛ ተችተዋል።
የፕሪቶሪያ ግጭት የማቆም ሥምምነትን የተመለከተ የሕዝብ አስተያየት ከአማራ ክልል
የፕሪቶሪያ ግጭት የማቆም ሥምምነትን የተመለከተ የሕዝብ አስተያየት ከአማራ ክልል
በኢትዮጵያ መንግሥትና ህወሓት በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተፈራረሙት ግጭት የማቆም ሥምምነት ከተፈረመ 2 ዓመት ሊሞላው ቀናት ቀርተውታል።
ተጨማሪ ዐሳይ
አጠቃላይ ይዘት (13) በዚህ ርዕስ ሥር
ማስታወቂያ