1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሐምሌ 20 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና

Tsehay Filatieእሑድ፣ ሐምሌ 20 2017

DW Amharic-የዛሬው የዓለም ዜና ጥንቅር፤ የአልሸባብ ታጣቂዎች ማሃስ የተባለች ቁልፍ ከተማ መቆጣጠራቸውን፤በጋዛ እየተባባሰ ያለውን ሰብአዊ ቀውስ ለማቃለል የመጀመሪያወቹ የእርዳታ መኪኖች ፍልስጤም ግዛት መድረሳቸውን፤ በግሪክ ከባድ የሙቀት ያስከተለው የሰደድ እሳት አደጋው እየጨመረ መምጣቱን፤ ኢራን ሁለት በስደት ላይ ያለ የታጣቂ ቡድን አባላትን በሞት መቅጣቷን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።

https://p.dw.com/p/4y6hH
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-News-DWcom

የዓለም ዜና

ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና የዜና ትንታኔዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ።