ኤኮኖሚኢትዮጵያበአየር ንብረት ለውጥ የኢትዮጵያ ቡና አብቃይ አካባቢዎች ሲስፋፉ በኮሎምቢያ እና ሖንዱራስ እንደሚቀንስ ጥናት አሳየ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoኤኮኖሚኢትዮጵያEshete Bekele7 ሚያዝያ 2018ረቡዕ፣ ሚያዝያ 7 2018የአየር ንብረት ለውጥ በኢትዮጵያ ለአረቢካ ቡና በጣም ምቹ የሆነውን አካባቢ አሁን ከሚገኝበት 38% በመቶ በምዕተ-ዓመቱ አጋማሽ ወደ 49% ከፍ ሊያደርገው እንደሚችል አንድ ጥናት አሳይቷል። በሮቦ ባንክ ጥናት መሠረት የዓለም ሙቀት ሲጨምር በኢትዮጵያ ደጋማ አካቢዎችን ቡና አምራች ሊያደርጋቸው ቢችልም ኮሎምቢያ እና ሖንዱራስ ተጎጂ ናቸው። ደጋማ አካባቢዎች ሞቃታማ እየሆኑ ሲሔዱ በቡና አመቺነታቸው ቢጨምርም የዝቅተኛ ወይም ቆላማ አካባቢዎች በአንጻሩ ይቀንሳል።https://p.dw.com/p/5CENlማስታወቂያ