1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሐምሌ 4 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

Hirut Melesseዓርብ፣ ሐምሌ 4 2017

የዜና መፅሔት ጥንቅራችን የትግራይ ክልል የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን «አሥጊ» ያለችዉ ዉዝግብ የሚቃለልበትን ብልሐት የሚያፈላልግ የሽምግሌዎች ቡድን ጠቅላይ ሚንስትር ዓሕመድን እንዲያነጋግር ማቀዷን የሚያወሳዉን ዘገባ ያስቀድማል። የኢትዮጵያና የሩሲያ የመገበያያ ገንዘቦች ብርና ሩብል የቀጥታ ልዉዉጥ ወይም ምንዛሪ መጀመራቸዉን የሚቃኘዉ ዘገባ ተከትሎ፣ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ተጨማሪ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ጋምቤላ ክልል መግባታቸዉን የሚያዳስሰዉ ዘገባ ያስልሳል።

https://p.dw.com/p/4xL6g
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።