1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮ ኤርትራ ግንኙነት የኤርትራ የቀድሞ አምባሳደር አስተያየት 

ሰኞ፣ ሐምሌ 2 2010

በኢትዮ ኤርትራ አዲስ ግንኙነት በተመለከተ የቀድሞ የኤርትራ አምባሳደርን እና የቀድሞ የአስመራ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ምክር ቤት አባልን አስተያየት ጠይቀናል።

https://p.dw.com/p/316I0
Belgien Wenig Touristen auf dem Grand Place in Brüssel
ምስል Getty Images/AFP/T. Monasse

በብረስልስ የቀድሞ የኤርትራ አምባሳደር


የኢትዮጵያ መንግሥት የአልጀርሱን ስምምነት በመቀበል ከኤርትራ ጋር ሰላም ለመፍጠር ባስታወቀዉ መሠረት ከኤርትራጋ ያለዉን የወዳጅነት ግንኙነት ቀስ በቀስ እያጠናከረ ነዉ። በሁለቱ ሃገራት የወዳጅነት መንግሥታት ተጠሪዎች መካከል ብቻ ሳይሆን በሁለቱም ሃገራት ሕዝቦች መካከል በጉልህ እየታየ ነዉ። ብረስልስ የሚገኘዉ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ የኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የአስመራን ጉብኝት አስመልክቶ በቤልጂየም የቀድሞ የኤርትራ አምባሳደርን እና የቀድሞ የአስመራ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ምክር ቤት አባልን አስተያየት ጠይቆ ዘገባ ልኮልናል።


ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ 
ሂሩት መለሰ