ምርጫ 2018፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የሚያከናውነው ጠቅላላ ምርጫ ነው ። በዚህ ቀን የሕዝብ ተወካዮች እና የክልል ምክር ቤቶች አባላት ጠቅላላ ምርጫ ለ7ኛ ጊዜ በተመሳሳይ ጊዜ ያካሂዳል ።