1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የመጋቢት 11 ቀን 2018 የዜና መፅሔት

Yohannes Gebre Egiziabher Tarakeዓርብ፣ መጋቢት 11 2018

የዛሬው የዜና መፅሔታችን በዒድ በዓል ላይ ያተኮረ ነው። በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያ፣በድሬዳዋ፣በሐዋሳ እና በደሴ የነበረው የበዓሉ ድባብ ያስቃኘናል።

https://p.dw.com/p/5AofF
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

PODC-DW-Amharisch-Zeitfunk-DWcom

ዜና መጽሄት

በዐበይት የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ፣ የአውሮጳ እና የዓለም ጉዳዮች ላይ ዜና ዘገባዎች፣ ቃለ-መጠይቆች እና ጥልቅ ትንታኔዎች ይቀርባሉ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ የዶይቼ ቬለ ዘጋቢዎች የሚያጠናቅሩት ዜና መጽሄት ከሰኞ እስከ አርብ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።