1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታሰሩት ፖለቲከኞች ፍርድ ቤት ቀረቡ

ሐሙስ፣ ሰኔ 25 2012

የሐጫሉ አስከሬን አዲስ አበባ ዉስጥ መቀበር አለበት በሚል ከፀጥታ አስከባሪዎች ጋር ጠብ አብቅለዋል ተብለዉ የታሰሩት ፖለቲከኞችና የሐጫሉ ገዳይ ናቸዉ ተብለዉ የተጠረጠሩ ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል

https://p.dw.com/p/3eiSl
Äthiopien Diskussion Medien und Demokratie in Addis Abeba | Jawar Mohammed
ምስል DW/Y. Gebregziabher

ፖለቲከኞችና ተጠርጣሪ ገዳዮች ፍርድ ቤት ቀረቡ

                      
የሐጫሉ አስከሬን አዲስ አበባ ዉስጥ መቀበር አለበት በሚል ከፀጥታ አስከባሪዎች ጋር ጠብ አብቅለዋል ተብለዉ የታሰሩት ፖለቲከኞችና የሐጫሉ ገዳይ ናቸዉ ተብለዉ የተጠረጠሩ ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።ከታሰሩት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ፖለቲከኞች አቶ ጀዋር መሐመድ ለኃምሌ 9፣ አቶ በቀለ ገርባ ደግሞ ለኃምሌ 6 ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ