ግጭት ከበኒኒሻንጉል ወደ አማራ
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 24 2011ማስታወቂያ
ባሕርዳር የክልሉን እና የፌዴራሉን መንግስት በሚቃወሙ ሰልፈኞች ጎዳናዋ ሲሞላ፤ የበኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ግጭቶችን ለማስወገድ ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር እየሠራን ነው ብሏል። ባለፈው ሳምንት በኒሻንጉል ክልል ውስጥ የተቀሰቀሰው ግጭትም ወደ አማራ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች እና ቀበሌዎች መዛመቱን ገልጧል። በሰው ሕይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ መንግሥት ቢገልጥም፤ በግጭቱ ምን ያኽል ሰው ሕይወቱን እንዳጣ ግን አልተናገረም።
ነጋሳ ደሳለኝ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
እሸቴ በቀለ