ዶናልድ ትራምፕ 45ኛ እና 47ኛ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ናቸው። በሁለተኛ የሥልጣን ዘመናቸው በተከተሏቸው ፖሊሲዎች እና ባተኮሩባቸው ጉዳዮች የአሜሪካ አጋሮችን ገሸሽ አድርገዋል።