ፖለቲካድምጻዊት የዝና ነጋሽTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካHirut Melesse24 ጥር 2012እሑድ፣ ጥር 24 2012ከተወለደችበት ጎንደር ዳባት ጥዋ ጊዮርጊስ በ1979 ነበር አባትዋ እርስዋን እና ወንድሟን መሳፍንት ነጋሽን ወደ አዲስ አበባ ይዘው የሄዱት።ያኔ የ10 ዓመት ልጅ ነበረች። አባታቸው አዲስ አበባ የወሰዷቸው እንዲማሩ ነበርና ትምሕርት ቤት አስገቧቸው። ግን በትምህርቱ ብዙም አልገፉበትም። የዝናና ወንድሟ በምሽት ክበብ መዝፈን ጀመሩ።https://p.dw.com/p/3X8zFማስታወቂያ