1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ድምጻዊት የዝና ነጋሽ

Hirut Melesseእሑድ፣ ጥር 24 2012

ከተወለደችበት ጎንደር ዳባት ጥዋ ጊዮርጊስ በ1979 ነበር አባትዋ እርስዋን እና ወንድሟን መሳፍንት ነጋሽን ወደ አዲስ አበባ ይዘው የሄዱት።ያኔ የ10 ዓመት ልጅ ነበረች። አባታቸው አዲስ አበባ የወሰዷቸው እንዲማሩ ነበርና ትምሕርት ቤት አስገቧቸው። ግን በትምህርቱ ብዙም አልገፉበትም። የዝናና ወንድሟ በምሽት ክበብ መዝፈን ጀመሩ።

https://p.dw.com/p/3X8zF