ፖለቲካአፍሪቃ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአፍሪቃLidet Abebe16 መጋቢት 2014ዓርብ፣ መጋቢት 16 2014ቀደም ሲል በተለያዩ የትግራይ ክልል ዩንቨርስቲዎች የነበሩ ተማሪዎች ምንም እንኳን መንግሥት በሌሎች የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች መድቧቸው ትምህርታቸዉን እየተከታተሉ ቢሆንም ትምህርታቸውን ያጠናቀቁት ግን እስካሁን የምረቃ ማስረጃቸውን አላገኘንም ሲሉ ትምህርት ሚኒስቴርን ይወቅሳሉ። የዛሬው የወጣቶች ፕሮግራም ለተማሪዎቹ ወቀሳ ምላሽ አፈላልጓል። https://p.dw.com/p/492Jnማስታወቂያ