1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

Lidet Abebeዓርብ፣ መጋቢት 16 2014

ቀደም ሲል በተለያዩ የትግራይ ክልል ዩንቨርስቲዎች የነበሩ ተማሪዎች ምንም እንኳን መንግሥት በሌሎች የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች መድቧቸው ትምህርታቸዉን እየተከታተሉ ቢሆንም ትምህርታቸውን ያጠናቀቁት ግን እስካሁን የምረቃ ማስረጃቸውን አላገኘንም ሲሉ ትምህርት ሚኒስቴርን ይወቅሳሉ። የዛሬው የወጣቶች ፕሮግራም ለተማሪዎቹ ወቀሳ ምላሽ አፈላልጓል። 

https://p.dw.com/p/492Jn