«የፓሪስ ክለብ» የአበዳሪ ሃገራት እና የኢትዮጵያ የብድር ዕዳ
ሐሙስ፣ ሐምሌ 15 2013ማስታወቂያ
«የፓሪስ ክለብ» የአበዳሪ ሃገራት የኢትዮጵያን የብድር ዕዳ ማገገሚያ ጥያቄ ሊመለከት ነው። የኢትዮጵያን የብድር ዕዳ ማገገሚያ ጥያቄ በፍጥነት ለማስኬድ እና መልሶ ለማዋቀር የሚያስችል ኮሚቴ ተቋቁሞ ወደ ስራ መገባቱን የክለቡ ፕሬዚደንትኢማኑኤል ሙላ ሰሞኑን ተናግረዋል። በኮሮና ወረርሽን ምክንያት ሳቢያ ኢኮኖሚያቸው ብርቱ ጉዳት ከደረሰባቸው ታዳጊ ሃገራት ኢትዮጵያን ጨምሮ ቻድ እና ታንዛንያ የማገገሚያ ጥያቄ ያቀረቡ ሃገራት ናቸው።
ሃይማኖት ጥሩነት
ታምራት ዲንሳ
ኂሩት መለሰ