የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ጥሪና የሕዝብ አስተያየት
ማክሰኞ፣ ኅዳር 14 2014ማስታወቂያ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ ግንባር ሄደው ጦሩን ለመምራት መወሰናቸውን ይፋ አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን ከተደቀነባት የመከፋፈል አደጋ ለመከላከልና ጦርነቱን ለመቀልበስ ወደ ግንባር ዘምቶ መምራት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ አመራሮችና ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር ለመዝመት ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ እንዳልሆነ አረጋግጠዋል። የሕዝብ አስተያየቶችን አሰባስበናል።
1አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ