ፖለቲካአፍሪቃየግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ሙሉ ስርጭትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአፍሪቃSK2 / S02S10 ግንቦት 2018ሰኞ፣ ግንቦት 10 2018በኢትዮጵያ ሁለት ሳምንት ስለቀረው አጠቃላይ ምርጫ በውጭ የሚኖሩ ዜጎች ምን ይላሉ? የተወሰኑትን ጠይቀናል፤ ጎዴ ላይ ስለሚገነባው የማዳበሪያ ፋብሪካ፤ የአፍሪቃ ሕብረት ኮሚሽን ኦሊሴንጎን ኦባሳንጆን የሕብረቱ የአፍሪቃው ቀንድ የሰላምና መረጋጋት ጥረትን እንዲደግፉ መሰየሙ እንዱሁም ራስ ገዝ መንግሥትነቷን ከእስራኤል እውቅና የተጠራት ሶማሊላንድ ዛሬ 35ተኛ ዓመት የነጻነት ቀኗን ማክበሯን የሚስቃኙ ርዕሰ ጉዳዮችን አካቷል። https://p.dw.com/p/5DwFXማስታወቂያ