1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጌድኦ ተፈናቃዮች መልሶ መቋቋም  

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 14 2013

በጌዲኦ እና በምዕራብ ጉጂ በነበረው ግጭት የተፈናቀሉ  ዜጎች ወደቀደመው  ኑሯቸው መመለሳቸውን እየገለጹ ነው።ተፈናቃዮቹን መልሶ ለማቋቋም የተከናወኑ ሥራዎች በአብዛኛው ውጤታማ መሆናቸውን የለጋሽ ተቋማቱ የሥራ ኃላፊዎች ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/3nAV8
INFOGRAFIK Äthiopien: Konfliktreiche Grenzregion EN

የጌድኦ ተፈናቃዮች መልሶ መቋቋም  

ከሁለት ዓመታት በፊት በደቡብ ክልሎቹ በጌዲኦ እና በምዕራብ ጉጂ በነበረው ግጭት የተፈናቀሉ  ዜጎች ወደቀደመው  ኑሯቸው መመለሳቸውን እየገለጹ ነው።ተፈናቃዮቹን መልሶ ለማቋቋም የተከናወኑ ሥራዎች በአብዛኛው ውጤታማ መሆናቸውን የለጋሽ ተቋማቱ የሥራ ኃላፊዎች ተናግረዋል። ወደ ጌዲኦ ዞን የተጓዘው ወኪላችን ሸዋንግዛው ወጋየሁ ከስፍራው ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ