የጆ ባይደን 100ኛ የሥራ ቀን ንግግር
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 21 2013ማስታወቂያ
ዩናይትድ ስቴትስ የዓለም መሪነት ሚናዋን እንደገና ለመወጣት ቆርጣ መነሳቷን ፕሬዚዳን ጆ ባይደን ዐስታወቁ። ኘሬዚዳንቱ ለሀገሪቱ የተወካዮች ምክር ቤት የጋራ ጉባዔ ትናንት ባደረጉት የመጀመሪያ ንግግራቸው በአስተዳደራቸው የመቶ ቀናት ሥራ አፈፃፀም ላይ አተኩረዋል። ረዘም ባለው ንግግራቸው ፕሬዚደንቱ ዩናይትድ ስቴትስ ከቀደመው መንግሥት በተለየ ስለምትሠራውም ተናግረዋል።
ታሪኩ ኃይሉ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ