1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ግንብ የፈረሰበት 30ኛ ዓመት በአዲስ አበባ ታሰበ

ዓርብ፣ ጥቅምት 28 2012

ጀርመንን በምሥራቅ እና ምዕራብ ከፍሎ ለዓመታት የዘለቀው  ግንብ የፈረሰበት 30ኛ ዓመት አዲስ አበባ ላይም ታሰበ። በዝግጅቱ ላይ ግንቡ በፈረሰበት ወቅት ጀርመን ውስጥ የነበሩ እና የተካሄደውን ሁሉ ያስተዋሉ ኢትዮጵያውያንም የየበኩላቸውን እማኝነት አካፍለዋል።

https://p.dw.com/p/3Shqy
Äthiopien, Addis Abeba: 30 Jahre Mauerfall
ምስል DW/G. Tedla

«በጎይተ ኢንስቲትዩት ውይይት ተካሂዷል»

ጀርመንን በምሥራቅ እና ምዕራብ ከፍሎ ለዓመታት የዘለቀው  ግንብ የፈረሰበት 30ኛ ዓመት አዲስ አበባ ላይም ታሰበ። በትናንትናው ዕለት በጀርመኑ የጎይቴ የባህል ማዕከል ውይይት እና ትምህርት ነክ የሆኑ የሃሳብ ልውውጦች ተካሂደዋል። በዝግጅቱ ላይ ግንቡ በፈረሰበት ወቅት ጀርመን ውስጥ የነበሩ እና የተካሄደውን ሁሉ ያስተዋሉ ኢትዮጵያውያንም የየበኩላቸውን እማኝነት አካፍለዋል። ዝግጅቱን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርስ ዝርዝር ዘገባ አለው።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርስ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ