የጀርመን ኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉድኝት
ሰኞ፣ ጥቅምት 19 2011ማስታወቂያ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በበርሊን ከአንድ ቀን ጉብኝት በኋላ ወደ ፍራንክፈርት ከተማ ተጉዘዉ ከመላዉ አዉሮጳ ለሚሰበሰቡ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ስለሚያራምዱት የታህድሶ ለዉጥ ማብራርያና ገለጻ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። የዶ/ር ዐብይ አህመድ ጉብኝት ረጅም ዘመን ያስቆጠረዉን የኢትዮጵያና የጀርመንን ግንኙነት ይበልጥ ያጠናክራልም ተብሎአል። ስለሁለቱ ሃገራት ግንኙነት የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ከታሪክ ምሁሩ ፕሮፌሰር ባህሩ ዘዉዴን አነጋግሮአል። ሙሉ ቅንብሩን ከድምፅ ዘገባው ያድምጡ፤
ይልማ ኃይለሚካኤል
አዜብ ታደሰ