1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶ/ር ደብረጽዮን መግለጫና የድሮን ጥቃት በመቀሌ

ሰኞ፣ ኅዳር 27 2014

መንግሥት አሸባሪ የሚለው የህወሓት ሊ/መንበርና የትግራይ ክልል አስተዳዳሪ ዶክተር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል በሰጡት መግለጫ የህወሓት ታጣቂዎች አካባቢዎቹን የለቀቁት «ስልታዊ ለውጦችን» በማድረግ ነው ብለዋል።በሌላ በኩል ትናንት መቀሌ ውስጥ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ሁለት መኖሪያ ቤቶች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ ከመቀሌ ዘግቧል።

https://p.dw.com/p/43tpU
Äthiopien Konflikt in Tigray | Debretsion Gebremichael
ምስል Tiksa Negeri/REUTERS

የዶክተር ደብረጽዮን መግለጫና የድሮን ጥቃት በመቀሌ

 

«የትግራይ ታጣቂ ኃይሎች» ከዚህ ቀደም ይዘዋቸው የነበሩ አንዳንድ አካባቢዎችን ለቀው የወጡት ከማንኛውም ጫና ውጭ በራስ ተነሳሽነት መሆኑን ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል አስታወቁ። መንግሥት አሸባሪ የሚለው የህወሓት ሊቀ መንበርና የትግራይ ክልል አስተዳዳሪ ዶክተር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል ትናንት በሰጡት መግለጫ የህወሓት ታጣቂዎች አካባቢዎቹን የለቀቁት «ስልታዊ ለውጦችን» በማድረግ ነው ብለዋል።በሌላ በኩል ትናንት መቀሌ ውስጥ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ሁለት መኖሪያ ቤቶች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን የዶቼ ቬለ ወኪል ከመቀሌ ዘግቧል።

ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ

ኂሩት መለሰ

ማንተጋፍቶት ስለሺ