1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ምዕራብ ሕዝበ-ውሳኔ ምርጫ 

ዓርብ፣ መስከረም 21 2014

ትናንት ድምፅ ሲሰጥበት የዋለው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ሕዝበ-ውሳኔ ውጤት ዛሬ በጣቢያዎች ደረጃ ሲገለጽ ውሏል። የቆጠራ ውጤቱ የሕዝበ ውሳኔው ምርጫ በተካሄደባቸው አምስት ዞኖችና አንድ ልዩ ወረዳ ውስጥ በሚገኙ አንድ ሺህ ስድስት መቶ ሰባ አራት የድምፅ መስጫ ጣቢያዎች ለሕዝብ ዕይታ መለጠፉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዐስታውቋል።

https://p.dw.com/p/419H3
Äthiopien | Referendum Region der südlichen Nationen
ምስል Shewangzaw Wegayehu/DW

ውጤት ዛሬ በጣቢያዎች ደረጃ ሲገለጽ ውሏል

ትናንት ድምፅ ሲሰጥበት የዋለው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ሕዝበ-ውሳኔ ውጤት ዛሬ በጣቢያዎች ደረጃ ሲገለጽ ውሏል። የቆጠራ ውጤቱ የሕዝበ ውሳኔው ምርጫ በተካሄደባቸው አምስት ዞኖችና አንድ ልዩ ወረዳ ውስጥ በሚገኙ አንድ ሺህ ስድስት መቶ ሰባ አራት የድምፅ መስጫ ጣቢያዎች ለሕዝብ ዕይታ መለጠፉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዐስታውቋል። በቦርዱ የሕዝበ ውሳኔ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ ነጋሳ ለዶቼ ቬለ (DW) እንዳሉት በሕዝበ ውሳኔ የድምፅ አሰጣጥና የቆጠራ ሂደት ያጋጠመ ችግር የለም።  

ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ 

ማንተጋፍቶት ስለሺ
አዜብ ታደሰ