ፖለቲካሰሜን አሜሪካ
የዕጩ ፕሬዚዳንቶቹ ማንነት በትውልደ ኢትዮጵያውያን ሲገለጽ
እሑድ፣ ጥቅምት 22 2013ማስታወቂያ
የዩናይትድስቴትስ 2020 ምርጫ ሊደረግ ከሁለት ቀናት ያነሰ ጊዜ ቀርቶታል ። ሁለቱ ዕጩዎዶናልድ ትራምፕ እና ጆ ባይደን በተላያዩ አካባቢዎች ከደጋፊዎቻቸው ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው ድጋፍ ማሰባሰባቸውን ቀጥለዋል። ትውልደ ኢትዮጵያ አሜሪካውያን ድጋፋቸው ወደ ጆ ባይደን ስለማመዘኑ ከዕጩዎቹ ባሕሪ ተነስተው አስተያየታቸውን እየሰጡ ነው ። የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ የዕጩ ፕሬዚዳንቶቹን ባሕሪያት እና ለምርጫው ያላቸውን ዕድል በተመከለከተ ትውልደ ኢትዮጵያውያንን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
አበበ ፈለቀ
ታምራት ዲንሳ