የዎላይታ ክልል የመመሥረት ጥያቄ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ደረሰ
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 17 2012ማስታወቂያ
የዎላይታ ህዝብ ራሱን በቻለ ክልል ለመደራጀት ያቀረበው ጥያቄ በአገሪቱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አንዲታይለት ጠየቀ ። የዞን ምክር ቤት «ያቀረብኩት ህግ መንግስታዊ ጥያቄ ምላሽ ተነፍጎታል» ሲል ዛሬ አቤቱታውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ማሰገባቱን የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ ወይዘሮ አበበች ኢራሾ ለዶቼ ቨለ ( DW ) ገልጸዋል ።
ከዞኑ ምክር ቤት ለቀረበለት በክልል የመደራጀት ጥያቄ ምላሽ አልሰጠም በሚል ወቀሳ እየቀረበበት የሚገኘው የደቡብ ክልል ምክር ቤት እስከአሁን በጉዳዩ ላይ ያለው ነገር ያለም።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ሸዋዬ ለገሠ