የውጭ ጉዳይ ሚንሥቴር መግለጫ
ዓርብ፣ የካቲት 6 2012ማስታወቂያ
የውጭ ጉዳይ ሚንሥቴር መሥሪያ ቤት በቃል አቀባዩ ነቢያት ጌታቸው አሰግድ አማካኝነት ዛሬ በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ። የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከተነሱት የተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚንሥትር ዐቢይ አሕመድ በአረብ ሃገራት ስለሚያደርጓቸው ጉብኝት እንዲሁም ቻይና ስለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች እና የኮሮና ተሐዋሲን የሚመለከተውን አስተያየት አካቷል።
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ