የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ
ዓርብ፣ ነሐሴ 3 2011ማስታወቂያ
የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ አቶ ነብያት ጌታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ለሥራ ወደ ውጭ የሚሄዱ ኢትዮጵያውያንን የደሞዝ አከፋፈል እንዲሁም ሠራተኞችን በሕጋዊ መንገድ ስለመላክ፤ ስደተኞችን ወደ ሀገር መመለስን በሚመለከት ስላለው ዲፕሎማሲያዊ አሠራር አብራርተዋል። አዲሱ የሥራ ፈቃድ ውል ስራ ላይ ከዋለ ወዲህ የተገልጋዩ ቁጥር እጅግ በመጨመሩ ተገቢውን የሰነድ ማረጋገጥ ሥራ የሚያከናውነው አካል እጅግ በርካታ ሰዎችን በየቀኑ እያስተናደ መሆኑንም አመልክተዋል። መግለጫውን የተከታተለው ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ