1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የውይይት መድረክ በዋልታ ኢንፎርሜሽን

ሐሙስ፣ ኅዳር 4 2012

ጋዜጠኞች የሀገር ህልውና በማስቀጠል እና የተረጋጋ ሰላም በማምጣት ረገድ የበኩላቸውን ሚና መጫወት እንዳለባቸው ተገለጸ። መድረኩ ከተዘጋጀባቸው ምክንያቶች አንዱም የሃሳብ ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጦ ማውራት ተገቢ መሆኑን ለማሳየት መሆኑ ተገልጿል።

https://p.dw.com/p/3T3XB
Äthiopien Addis Abeba Motorräder aus Stadt verbannt
ምስል DW/Solomon Musche

«የውይይት መድረክ»

ጋዜጠኞች የሀገር ህልውና በማስቀጠል እና የተረጋጋ ሰላም በማምጣት ረገድ የበኩላቸውን ሚና መጫወት እንዳለባቸው ተገለጸ። ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች እና መጪውን ምርጫ በተመለከተ በዛሬው ዕለት ባዘጋጀው መድረክ ጋዜጠኞችን፣ የፖለቲካ አራማጆችን እና ፖለቲከኞችን አወያይቷል። መድረኩ ከተዘጋጀባቸው ምክንያቶች አንዱም የሃሳብ ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጦ ማውራት ተገቢ መሆኑን ለማሳየት መሆኑ ተገልጿል። ከአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ