የዋና ዋና ተቋማት ጥበቃ
ማክሰኞ፣ ኅዳር 1 2013ማስታወቂያ
በትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኘው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን እዝ ላይ ጥቃት መሰንዘሩን ተከትሎ እንደ ቴሌኮሙኒኬሽን ፣ መብራት ኃይል የመሳሰሉ ዋና ዋና የሀገሪቱ የአገልግሎት ተቋማት ላይም ጥቃት መድረሱን መንግሥት አስታውቆ ነበር። በክልሉ በሚገኙ ባንኮች ላይም የዘረፋ ምልክቶች ታይተዋል በመባሉ እንዲዘጉ ተወስኗል። እነዚህ ተቋማት አሁን በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ እና እየደረሰባቸው ነው ስለተባለው ጉዳት የአዲስ አበባው ወኪላችን ጠይቋል።
ሰለሞን ሙጬ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ