የኮሌራ በሽታ ወረርሽን በትግራይ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 11 2011ማስታወቂያ
የኮሌራ በሽታ ወረርሽን በትግራይ ክልልም ካለፈው ግንቦት ወር አንስቶ መታየት የጀመረ ሲኾን፤ እስካሁን ድረስ 17 ሰዎች የሕክምና ርዳታ ማግኘታቸው ተገልጧል። በበሽታው አንድም ሰው አለመሞቱን በክረምት ወር ውስጥ ሊደርስ የሚችለውን አደጋ ለመከላከል ቅድመ-ዝግጅት መደረጉንም የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጧል።
ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
እሸቴ በቀለ