1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የካታሎንያ ፖለቲከኞች ያለመከሰስ መብት ለማንሳት የተላለፈው ውሳኔ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 7 2013

ባለፈው ሳምንት የአውሮፓ ምክር ቤት ሶስት የስፔን ካታላን ግዛት የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት አንስቷል። ውሳኔው የተላለፈባቸው ፖለቲከኞች ከሶስት አመታት ገደማ በፊት በካታላን ግዛት በተካሔደው ሕዝበ-ውሳኔ በነበራቸው ሚና በስፔን መንግሥት የተከሰሱ ናቸው።

https://p.dw.com/p/3qhUj
Carles Puigdemont Akkreditierung EU-Parlament
ምስል picture-alliance/AP Photo/F. Seco

አውሮፓ እና ጀርመን፦ የካታሎንያ ፖለቲከኞች ያለመከሰስ መብት ለማንሳት የተላለፈው ውሳኔ

ባለፈው ሳምንት የአውሮፓ ምክር ቤት ሶስት የስፔን ካታላን ግዛት የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት አንስቷል። ውሳኔው የተላለፈባቸው ፖለቲከኞች ከሶስት አመታት ገደማ በፊት በካታላን ግዛት በተካሔደው ሕዝበ-ውሳኔ በነበራቸው ሚና በስፔን መንግሥት የተከሰሱ ናቸው። የካታሎንያ ግዛትን እጣ-ፈንታን ለመወሰን የተካሔደው ሕዝበ-ውሳኔ አስቀድሞ በስፔን ሕገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ሕገ-ወጥ ተብሎ ነበር። በዛሬው የአውሮፓ እና ጀርመን መሰናዶ ገበያው ንጉሴ የአውሮፓ ምክር ቤት ያሳለፈውን ውሳኔ ይመለከታል።
ገበያው ንጉሴ
እሸቴ በቀለ