የኦርቶዶክስ ክርስትና ዕምነት ተከታዮች ሰልፍ ወጡ
እሑድ፣ መስከረም 11 2012ማስታወቂያ
በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና እምነት ተከታዮች በቤተ-ክርስቲያኒቱ ላይ ደርሷል ያሉትን ጫና በማውገዝ ሰላማዊ ሰልፍ ወጡ። በባሕር ዳር፣ በደብረ ብርሐን እና በወልዲያ ከተሞች አደባባይ የወጡ ሰልፈኞች በተለያዩ ክልሎች በቤተ-ክርስቲያኗ፣ በካሕናትና በአማኞች ላይ እየደረሰ ነው ያሉትን ስቃይ ፣ ሞትና እንግልት ተቃውመዋል።
ዓለምነው መኮንን
እሸቴ በቀለ