1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራዉ ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት በፖለቲካ ምሁሩ እይታ 

ዓርብ፣ ጥቅምት 6 2013

ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት ትናንት ሰኞ ማለዳ ድንገት ኢትዮጵያ የገቡት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር የጅማ ዩኒቨርሲቲን  የሥራ እንቅስቃሴዎች እንዲሁም በጅማ ዞን ጎማ ወረዳ አንድስኬታማ  የቡና ማሳን ጎብኝተዋል።

https://p.dw.com/p/3jqUz
Äthiopien - Besuch des Präsidenten Isayas Afewerki aus Eritrea
ምስል picture alliance/AP Photo/M. Ayene

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ረቡዕ የሦስት ቀናት ጉብኝታቸዉን ያጠናቅቃሉ

 

ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት ትናንት ሰኞ ማለዳ ድንገት ኢትዮጵያ የገቡት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር የጅማ ዩኒቨርሲቲን  የሥራ እንቅስቃሴዎች እንዲሁም በጅማ ዞን ጎማ ወረዳ አንድስኬታማ  የቡና ማሳን ጎብኝተዋል። ፕሬዚደንት ኢሳያስ ዛሬ የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብን ብሎም የኢትዮጵያን ታላቁን የሕዳሴ ግድብ ከጠቅላይ ሚኒስርት ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጋር በጋራ መጎብኘታቸዉን የተለያዩ የሃገር ዉስጥ መገናኛዎች የፎቶግራፍ ምስሎችን በማስደገፍ ዘግበዋል።  የፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኢትዮጵያ ጉብኝት እንዴት ይገመገማል? የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር አንድ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁርን አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል ። 


ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር


አዜብ ታደሰ 
ሸዋዬ ለገሠ