የኢዜማ የምርጫ ቅስቀሳ በባሕርዳር
ሰኞ፣ ግንቦት 23 2013ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ ትናንት ከባሕር ዳር ከተማ ከደጋፊዎቹና አባላቱ ጋር ምርጫ ቅስቀሳ አካሂዷል፡፡ ኢዜማ አገሪቱን ለአንድነትና ለእኩልነት የሚያበቃት እውነተኛው ፓርቲ መሆኑንም ተናግሯል።በቅስቀሳ መድረኩ ላይ ለፓርቲው አመራሮች የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋል። አስተያየት ሰጪዎች ውይይቱ ስለፓርቲው የነበረባቸውን ብዥታ እንዳጠራላቸው ገልፀዋል።
ኂሩት መለሰ
አለምነው መኮንን
አዜብ ታደሰ