የኢትዮጵያውያን አሜሪካዉያን ተቃውሞ በአሜሪካ ኤምባሲ
ማክሰኞ፣ ግንቦት 24 2013ማስታወቂያ
ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ ላይ የጣለችዉን ማዕቀብ አዲስ አበባ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን አሜሪካውያን ተቃወሙ።በቁጥር አርባ የሚሆኑት ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን አሜሪካዉያን በአዲስ አበባ ለአሜሪካ ኤምባሲ በፃፉት ደብዳቤ የዩናይትድ ስቴትስን ርምጃ «ዴሞክራሲን የሚጻረር» ብለዉታል።የሰልፈኞቹ ተወካዮች ከኤምባሲው የፖለቲካ ተወካይ ጋር መወያየታቸውን አስታዉቀዋልም።
ሥዩም ጌቱ
ነጋሽ መሐመድ
ኣዜብ ታደሰ