1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ጦርነት እና መዘዙ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 2 2014

የአዉሮጳ ሕብረት ምክር ቤትም ተፋላሚ ኃይላት እስከያዝነዉ የጎርጎሪያኑ ጥቅምት ማብቂያ ድረስ ዉጊያዉን አቁመዉ ካልተደራደሩ ማዕቀብ እንደሚጥልባቸዉ አስታዉቋል

https://p.dw.com/p/41aKf
Äthiopien Proteste | Mulatu Gamachu
ምስል DW/M. Yonas Bula

የኢትዮጵያ ጦርነት፣ የፖለቲከኛና የፖለቲካ ተንታኝ አስተያየት

ሰሜን ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚደረገዉ ጦርነት ሠላማዊ መፍትሔ ካላገኘ ዩናይትድ ስቴትስ በተፋላሚ ኃይላት መሪዎች ላይ ማዕቀብ እንደምትጥል በተደጋጋሚ አስታዉቃለች።የአዉሮጳ ሕብረት ምክር ቤትም ተፋላሚ ኃይላት እስከያዝነዉ የጎርጎሪያኑ ጥቅምት ማብቂያ ድረስ ዉጊያዉን አቁመዉ ካልተደራደሩ ማዕቀብ እንደሚጥልባቸዉ አስታዉቋል።ዓመት ሊደፍን ሳምንታት የቀሩት ጦርነትና መዘዙ አነጋግሮ ሳበቃ ትንናንት አዲስ ዉጊያ መጀመሩ ተዘግቧል።

ስዩም ጌቱ 

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ