1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ ኅብረት ጥሪ

ሐሙስ፣ ሰኔ 24 2013

የኅብረቱ የውጭ ጉዳይ ቢሮ ትናንት ባወጣው አጭር መግለጫ ውሳኔው ተዓማኒነት የሚኖረው በአስቸኳይ ተግባራዊ ሲሆንና በሁሉም ወገኖች  በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ሲቆሙ ነው በማለት ለሁሉም ኅይሎች ጥሪውን አስተላልፏል።

https://p.dw.com/p/3vtYd
EU flags at half-staff after terror attacks in Vienna, Nice
ምስል picture alliance / Kyodo

የአውሮጳ ኅብረት ጥሪ

የአውሮጳ ኅብረት የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፈው ሰኞ ያወጀውን የተናጠል የተኩስ አቁም ውሳኔ ጥሩ እርምጃ ነው በማለት ተግባራዊነቱን ለማየት እንደሚሻ አስታውቋል።የኅብረቱ የውጭ ጉዳይ ቢሮ ትናንት ባወጣው አጭር መግለጫ ውሳኔው ተዓማኒነት የሚኖረው በአስቸኳይ ተግባራዊ ሲሆንና በሁሉም ወገኖች  በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ሲቆሙ ነው በማለት ለሁሉም ኅይሎች ጥሪውን አስተላልፏል።ገበያው ንጉሴ ከብራሰልስ ዝርዝሩን ያቀርብልናል።
ገበያው ንጉሴ 
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ