የኢትዮጵያ የምርጫ ዝግጅትና ፈተናዎቹ
ረቡዕ፣ ጥር 26 2013ማስታወቂያ
ኢትዮጵያ ዉስጥ በመጪዉ ግንቦት ማብቂያ ሊደረግ የታቀደዉ ምርጫ የተጋረጠበትን ፈተናና ለመድብለ ፓርቲ ሥርዓት የሚኖረዉን ፋይዳ የቃኘ የኢንተርኔት (ኦን ላይን) ዉይይት ዛሬ ተደርጓል። የብሪታንያዉ የጥናት ተቋም ቻተም ሐዉስ በጠራና ባስተናገደዉ ዉይይት ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የበላይ ኃላፊዎችና ሁለት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ተካፍለዉበታል። በዉይይቱ የምርጫዉን ዝግጅት፣ፀጥታን፣የተቃዋሚ ፖለቲከኞች መታሰረን፣ የኮሮና ስርጭትና የዉጪ ታዛቢዎችን ሚና የቃኙ ሐሳቦች ተነስተዉ ከየሚመለከታቸዉ ተሳታፊዎች አስተያየት ተሰጥቶባቸዋል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ነጋሽ መሐመድ
ማንተጋፍቶት ስለሺ