የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ
ሰኞ፣ ኅዳር 27 2014ማስታወቂያ
ሰሞኑን የመንግስት ጥምር ጦር ከህወሓት አስለቅቆ ፣መልሶ በያዛቸው አከባቢዎች በርካታ ጥፋት መድረሱን መንግስት አስታወቀ። የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ እንዳሉት የንጹሃን ዜጎች ጅምላ ግድያን ጨምሮ በህወሓት የተለያዩ ወንጀሎች ተፈጽመዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም በመሰረተ ልማቶች በተለይም የቱሪዝም መዳረሻና የእምነት ቦታዎች ላይም የደረሰው ውድመት ከፍተኛ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡
ስዩም ጌቱ
ኂሩት መለሰ
ማንተጋፍቶት ስለሺ