የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ
ዓርብ፣ ነሐሴ 15 2012ማስታወቂያ
በመላው ዓለም የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ከቀጣዩ ሰኞ ጀምሮ አመታዊ ስብሰባቸውን በአዲስ አበባ ያደርጋሉ ተባለ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ በታላቁ ህዳሴ ግድብ በሶስቱ ሀገራት የተጀመረ ድርድር መቀጠሉንና ኢትዮጵያም በሙሉ ልብ እየተደራደረች መሆኑ ተገልጿል። ከዚህም ሌላ በተለያዩ የአረብ ሃገራት በችግር ላይ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ እየተደረገ ስላለው ጥረትም ተጠቅሷል። መግለጫውን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ሰሎሞን ሙጬ ተከታትሎት ተከታዩን ልኮልናል።
ሰሎሞን ሙጬ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ