የኢትዮጵያ ከተሞች የትብብር መድረክ
ረቡዕ፣ ሐምሌ 28 2013ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ የሚገኙ 63 ከተሞች በትብብር ለመስራት ያስችለናል በሚል የመሰረቱት የኢትዮጵያ ከተሞች የትብብር መድረክ የጋራ የምክክር ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ ንግግር ያሰሙት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የኢትዮጵያ ከተሞች የትብብር መድረክ ሰብሳቢ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ለማድረግ ጊዜው በሚጠይቀው ሁኔታ ማስተዳደርና አመራሩን መፈተሽ ያስፈልጋል ብለውል።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ