የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከብዙኃን መገናኛዎች ተወያየ
ቅዳሜ፣ ጥር 9 2012ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በነሐሴ 10 ቀን 2012 ዓ.ም. ሊካሔድ ጊዜያዊ ቀጠሮ ለተያዘለት ምርጫ ባዘጋጃቸው የመመሪያ ረቂቆች ላይ ከብዙኃን መገናኛዎች ተወያየ። የጋዜጠኞች የምርጫ አዘጋገብ ሥነ ምግባርየመመሪያ ረቂቅ ለውይይት ከቀረቡት አንዱ ነው። ውይይቱን የተከታተለው ሰለሞን ሙጬ ተጨማሪ ዘገባ አለው።
ሰለሞን ሙጬ
እሸቴ በቀለ