1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የአፍጋኒስታን ለውጥ እና አውሮጳ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 18 2013

የዛሬ ሳምንት እሁድ በአፍጋኒስታን በምዕራባውያን ሃገራት የሚደገፈው መንግሥት መፍረስ እና የታሊባን ከ20 ዓመታት በኋላ ወደ ሥልጣን መምጣት አይተነኛ ዓለም አቀፋዊ ክስተት ሆኖ ሁሉንም እያነጋገረ ነው።

https://p.dw.com/p/3zR9n
US-Luftwaffenstützpunkt Ramstein | im Flugzeug afghanische Mutter Kind geboren
ምስል US AIR FORCE/AFP

አውሮጳ እና ጀርመን

የዛሬ ሳምንት እሁድ በአፍጋኒስታን በምዕራባውያን ሃገራት የሚደገፈው መንግሥት መፍረስ እና የታሊባን ከ20 ዓመታት በኋላ ወደ ሥልጣን መምጣት አይተነኛ ዓለም አቀፋዊ ክስተት ሆኖ ሁሉንም እያነጋገረ ነው። አዲሱ ክስተት በአፍጋኒስታን ከፍተኛ ማኅበራዊ ቀውስ አስከትሏል፤ በጎረቤት ሃገራት ላይም ጫና ፈጥሯል። የአውሮጳ ሕብረትን ክፉኛ ያሳሰበ ሲሆን የአውሮጳ እና አሜሪካንንም ግንኙነት አሻክሯል። ሙሉ ጥንቅሩን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ።

ገበያው ንጉሤ 

ሸዋዬ ለገሠ