የአድዋ ድል ምክንያቱና ዉጤቱ23 የካቲት 2003ረቡዕ፣ የካቲት 23 2003የኢትዮጵያ ጥንታዊ አርበኞች እስካፍንጫዉ የታጠቀዉን የኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ሐያል ጦር ካሸነፋባቸዉ ምክንያቶቹ ዋና ዋናዎቹ ኢትዮጵያዊዉ የታሪክ ምሑር ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘዉዴ እንደሚሉት ሰወስት ናቸዉ።https://p.dw.com/p/R5gaምስል APማስታወቂያየአፄ ሚንሊክና የጦር ባለሙያዎቻቸዉ የአመራር ብልሐት፥ የኢትዮጵያዉያኑ አድነት ፅነትና ለዉጊያ በቅጡ መደራጀት ነዉ።የድሉ ዉጤት ደግሞ ከኢትዮጵያ አልፎ የመላዉ አለም ጥቁር ሕዝብን የእሰኪዚያ ዘመን ማሕበረ፥ ፖለቲካ-ምጣኔ ሐብታዊ ሁኔታን ለዉጦታል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለሚካኤል ፕሮፌሰር ባሕሩን አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል። ይልማ ኃይለ ሚካኤል ነጋሽ መሐመድ ሂሩት መለሰ