1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአየርላንድ ዲፕሎማቶች መባረር

ሐሙስ፣ ኅዳር 16 2014

የአየር ላንድ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር የኢትዮጵያ ዉሳኔ ጊዜያዊ ሊሆን እንደሚችልና ዲፕሎማቶቹ ተመልሰው ሥራቸውን እንደሚያከናውኑ ተስፋዉን ገልጧልም።የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግን እስካሁን ስለዉሳኔ በይፋ ያለዉ ነገር የለም።

https://p.dw.com/p/43U9F
Simon Coveney irischer Außenminister
ምስል picture-alliance/abaca/M. Thierry

የኢትዮጵያ መንግስት የአየርላንድ ዲፕሎማቶችን አባረረ

የኢትዮጵያ መንግስት በአዲስ አበባ የአየርላንድ ኤምባሲ ባልደረቦች የነበሩ አራት ዲፕሎማቶች በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያን ለቅቀዉ እንዲወጡ ማሳወቁን የአየርላንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት አስታዉቋል።የአየር ላንድ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር የኢትዮጵያ ዉሳኔ ጊዜያዊ ሊሆን እንደሚችልና ዲፕሎማቶቹ ተመልሰው ሥራቸውን እንደሚያከናውኑ ተስፋዉን ገልጧልም።የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግን እስካሁን ስለዉሳኔ በይፋ ያለዉ ነገር የለም።

ሰለሞን ሙጬ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ