1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓ ሕብረት የመሪዎች ዩክሬይንንና ሞልዶቫን እጩ አባል እንዲሆኑመወሰኑ

ዓርብ፣ ሰኔ 17 2014

የአውሮፓ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለሁለት ቀናት ሲያካሂደው የነበረውን ስብሰባ ዩክሬይንንና ሞልዶቫን እጩ የሕብረቱ አባል እንዲሆኑ በመወሰን ማምሻውን ተጠናቋል።

https://p.dw.com/p/4DD9J
Belgium EU Summit Western Balkans
ምስል Olivier Matthys/AP/picture alliance

የአውሮፓ ሕብረት መሪዎች ዩክሬንንና ሞልዶቫን እጩ አባል አድርጎ መቀበሉን

የአውሮፓ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለሁለት ቀናት ሲያካሂደው የነበረውን ስብሰባ ዩክሬይንንና ሞልዶቫን እጩ የሕብረቱ አባል እንዲሆኑ በመወሰን ማምሻውን ተጠናቋል።

የብራስልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሴ እንደዘገበው ሕብረቱ ባጭር ጊዜ ዩክሬይንን እጩ አባል ማድረጉ የፖለቲካ ትርፍ ያስገኝላታል ነው የባለው። ውሳኔው ለሕብረቱ ዩክሬይንን የበለጠ እንዲደግፍ ታላቅ ሃላፊነት የሚያኀክም ሲሁን ለዩክሬiይን ደግሞ ፖltikawina ዲፕሎማሲያዊን ጨምሮ ሌሎች ድጋፎች ከሕብረቱ እንድታገኝ ያስችላታል ነው የተባለው።

ሕብረቱ በሩስያ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲተገበር እንጂ አዲስ ማዕቀብ የመጣል ፈላጎት እንደሌለው ተገልጿል።

ገበያው ንጉሴ

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ነጋሽመሐመድ