1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ ሕብረት ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነቱን ያጠናክራል

ሰኞ፣ የካቲት 2 2012

የአውሮጳ ሕብረት ከኢትዮጵያ ጋር በተናጥል እንዲሁም ከአፍሪካ ጋር ደግሞ እንደ ሕብረት በጋራ በሚከወኑ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሕብረቱ ፕሬዚደንት ሻርልስ ሚሸል ተናገሩ።

https://p.dw.com/p/3XZIi
Äthiopien Addis Abeba Pressekonferenz EU-Ratspräsident Charles Michel
ምስል DW/G. Tedla

የአውሮጳ ሕብረት ከኢትዮጵያ ጋር በተናጥል እንዲሁም ከአፍሪካ ጋር ደግሞ እንደ ሕብረት በጋራ በሚከወኑ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሕብረቱ ፕሬዚደንት ሻርልስ ሚሸል ተናገሩ። በሊቢያ እየታየ ያለው ቀውስ ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኝም ሕብረቱ ተፋላሚ ኃይላትን በማቀራረብ ለማወያየት እና ወደ ሰላም ለማምጣት ጥረቱን እንደሚያጠናክር ሚሸል ገልጸዋል። 


ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ 


ታምራት ዲንሳ
ሸዋዬ ለገሠ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ