1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ መሪዎች ጉባኤ ተሰረዘ

ዓርብ፣ መስከረም 15 2013

ጉባኤዉ  የተሰረዘዉ የሕብረቱ  ምክር ቤት ፕሬዝደንት ሽርልስ ሚሼል በኮሮና ተሕዋሲ ተይዘዋል በሚል ጥርጣሬ ዉሽባ በመግባታቸዉ ነዉ።

https://p.dw.com/p/3j0sL
EU-China-Gipfel zu Markenschutz
ምስል Reuters/Y. Herman

የኮሮና መዘዝ ጉባኤ አስረዘ

የአዉሮጳ ሕብረት አባል ሐገራት መሪዎች ትናንትና ዛሬ ሊያደርጉት የነበረዉ ጉባኤ ተሰረዘ። ጉባኤዉ  የተሰረዘዉ የሕብረቱ  ምክር ቤት ፕሬዝደንት ሻርልስ ሚሼል በኮሮና ተሕዋሲ ተይዘዋል በሚል ጥርጣሬ ዉሽባ በመግባታቸዉ ነዉ። መሪዎቹ በግሪክና ቱርክ ጠብ፣ በቤሎሩስ ፖለቲካዊ ቀዉስንና በስደተኞች ጉዳይ ላይ ተነጋግረዉ ይወስናሉ ተብሎ ነበር። ጉባኤዉ በመጪዉ ሳምንት ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።

 ገበያዉ ንጉሤ 

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ